top of page

አልማዝ የዓመቱ ምርጥ ሴት አትሌት በመሆን ተመረጠች


ትናንት በተካሄደው የአለም አቀፉ የአትሌቲክስ ማህበር አመታዊ የሸልማት ፕሮግራም በሁለቱም ጾታዎች የዓመቱ ምርጥ አትሌት ይፋ ሆኗል።

በ2016 የውድድር አመት የዳይመንድ ሊግ አሸናፊ የሆነችው እና በብራዚሉ ኦሎምፒክ ከ23 አመት በኋላ የ10 ሺህ ሜትርን የአለም ክብረ ወሰን የሰበረችው አልማዝ አያና የዓመቱ ምርጥ ሴት አትሌት በመሆን ተመርጣለች።

በወንዶች ጀማይካዊው የአጭር ርቀት ንጉስ ዩዜን ቦልት ተመርጧል።

ቦልት ይህን ሽልማት ሲያገኝም ለስድስተኛ ጊዜ ነው።


Who's Behind The Blog
Recommanded Reading

Search By Tags

No tags yet.

Follow  ''ethiodailypost''

  • Facebook Social Icon
  • Twitter Social Icon
  • Google+ Social Icon
  • Instagram Social Icon
  • YouTube Social  Icon
  • RSS Social Icon
bottom of page