top of page

ፕሬዚዳንት ሙላቱ ለስምንት አምባሳደሮች ሹመት ሰጡ


አዲስ አበባ ፣ ህዳር 9 ፣ 2009 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሙላቱ ተሾመ ኢትዮጵያን በውጭ ሀገሮች ለሚወክሉ አምባሳደሮች ሹመት ሰጡ።

ፕሬዚዳንቱ በዛሬው እለት ነው ለስምንት አምባሳደሮች የባለሙሉ ስልጣን አምባሳደርነት ሹመት የሰጡት።

የባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደርነት ሹመት የተሰጣቸው፥ አቶ ሬድዋን ሁሴን፣ ወይዘሮ ዘነቡ ታደሰ፣ አቶ ቶሎሳ ሻጊ፣ አቶ ፀጋዬ በርሄ፣ አቶ ረጋሳ ከፍአለ፣ አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ፣ አምባሳደር አብዱልአዚዝ አህመድ እና አቶ ግርማ ተመስገን ናቸው።

መረጃውን ያደረሰን የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ነው።


Who's Behind The Blog
Recommanded Reading

Search By Tags

No tags yet.

Follow  ''ethiodailypost''

  • Facebook Social Icon
  • Twitter Social Icon
  • Google+ Social Icon
  • Instagram Social Icon
  • YouTube Social  Icon
  • RSS Social Icon
bottom of page